ስብሰባ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የማህበራት ማደ/ውድ /ዳይሬክቶሬት
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የማህበራት ማደ/ውድ /ዳይሬክቶሬት ሰኔ 29/2014ዓ/ም ድጋፍና ክትትል የሚያደርጉ ባለሙያዎችን በመላክ ፌዴሬሽኑ እየሠራ ያለውን እና ለቀጣይ 2015ዓ/ም ያለው ዝግጅት በማየት ለቀጣይ ማስተካከል ያለብንና ከአሁኑ በ2015እቅዳችን በማካተት መሠራት ያለባቸው የክፍለ ከተሞች ድጋፍና ክትትል: የታዳጊ ወጣቶች ስልጠና አጠናክሮ ከመሄድ እንዲሁም የስፖንሠር ኮሚቴውን በማጠናከር ከሞሃ ለስላሣ ውጪ ገቢ የማፈላለግ ሥራ መሰራት እንዳለበት እና ከአሁኑ ሠነዶች በማዘጋጀት ወደሥራ መግባት እንዳለብን ጥሩ ሀሣቦችን የሠጠን መሆኑና እኛም ያሉብንን ክፍተቶች ለማሥተካከል የተቀበልን ሢሆን ቢሮው ላደረገልን ድጋፍና ክትትል እያመሠገንን ለቀጣይም ይህን መሠል ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ።
Recent Events
Recent News
- 5ኛው የአፍሪካ ታላቁ ሩጫ (Grand African Run) ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ በድምቀት እንደሚደረግ ተገለጸ።
- አንደኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ የአጭርና መካከለኛ የሜዳ ተግባራት ውድድር በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ከሰኔ 22-24/2015 ዓ.ም በድምቀት ተከናውኗል።
- የአዲስ አበባ ከተማ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ጋር በጋራ በመሆን ለህክምናና ወጌሻ ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሠጠ።
- የአዲስ አበባ ከተማ አትሌቲክስ ፌድሬሽን ውጤት ላስመዘገቡ አትሌቶች የማበረታቻ ሽልማትና ዕውቅና ሰጠ።
- የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌድሬሽን ከፌድሬሽኖችና ስፖርት ማህበራት ጋር የተሞክሮ ልውውጥ አደረገ


moha-soft-drinks-industry