የ27ኛው የአዲስ አበባ የማራቶን ሪሌ ሩጫ ውድድር በደማቅ ስነ-ስርዓት ተጠናቀቀ
የ27ኛው የአዲስ አበባ የማራቶን ሪሌ ሩጫ ውድድር በደማቅ ስነ-ስርዓት ተጠናቀቀ
በውድድሩም
- 1ኛኢትዮ-ኤሌክትክ ክለብ ሢሆን የዋንጫና የ40,000 ብር ሽልማትም ተበርክቷል።
- 2ኛ ደረጃ ፌደራል ማረሚያ ቤቶች ሲሆን የ30,000 ሽልማት ተበርክቷል።
- 3ኛደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢ /ን/ባንክ ነው የ20,000 ሽልማት ተበርክቶለታል።
በአሰልጣኞች ደረጃ የተሸለሙት
- ኮማንደር ቶሌራ ዲንቃ ከኢትዮ-ኤለሌክትሪክ 10,000 ብር ተሸላሚ
- ረ/ኮ ሁሴን ሼቦ ከፌደራል ማረሚያ ቤቶች የ7,000 ብር ተሸላሚ
- ጌታሁን ለገሰ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ5,000ብር ተሸላሚ ሆነዋል።
በፕሮግራሙ ላይ ለውድድሩ መሣካት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላደረጉ በሙሉ ፌደሬሽኑ የምሥጋና ሰርተፍኬት አበርክቶዋል።
Recent Events
Recent News
- 5ኛው የአፍሪካ ታላቁ ሩጫ (Grand African Run) ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ በድምቀት እንደሚደረግ ተገለጸ።
- አንደኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ የአጭርና መካከለኛ የሜዳ ተግባራት ውድድር በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ከሰኔ 22-24/2015 ዓ.ም በድምቀት ተከናውኗል።
- የአዲስ አበባ ከተማ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ጋር በጋራ በመሆን ለህክምናና ወጌሻ ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሠጠ።
- የአዲስ አበባ ከተማ አትሌቲክስ ፌድሬሽን ውጤት ላስመዘገቡ አትሌቶች የማበረታቻ ሽልማትና ዕውቅና ሰጠ።
- የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌድሬሽን ከፌድሬሽኖችና ስፖርት ማህበራት ጋር የተሞክሮ ልውውጥ አደረገ






moha-soft-drinks-industry
moha-soft-drinks-industry-pepsi-cola-mobile-1.5-litre
moha-pepsi-family-party-mobile-bottles