የ2014 ዓ.ም 39ኛው የፔኘሲ አዲስ አበባ አገር አቋራጭ ሩጫ ውድድር
የ39ኛው የፔኘሲ አዲስ አበባ አገር አቋራጭ ሩጫ ውድድር በርካታ ተመልካች በተገኘበት ጥር 01/2014 ዓ.ም በጃንሜዳ በድምቀት ተከናውኗል፡፡ በዚህ ውድድር ላይ በ6 ኪ.ሜትር ወጣት ሴቶች፣ በ8 ኪ.ሜትር ወጣት ወንዶች፣ በ10 ኪ.ሜትር አዋቂ ሴቶችና አዋቂ ወንዶች የግል ተወዳዳሪዎች ፣ የክለብ፣ የክ/ከተማና የቬተራን ተወዳዳሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
የ39ኛው የፔኘሲ አዲስ አበባ አገር አቋራጭ ሩጫ ውድድር ምስሎችን ከታች ባለው ማስፈንጠርያ ይመልከቱ።

የተሳታፊ ካታጎሪ | 1ኛዲቪዝዮን ክለቦች | 2ኛ ዲቪዝዮን ክለቦች | ክፍለ ከተሞች | ቬተራን | የግል ተወዳዳሪዎች | ||||||||||
---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
ተሳታፊዎች | 7 | 12 | 4 | ||||||||||||
ተሳታፊ አትሌቶች ብዛት | ወ | ሴ | ድ | ወ | ሴ | ድ | ወ | ሴ | ድ | ወ | ሴ | ድ | ወ | ሴ | ድ |
127 | 106 | 233 | 195 | 71 | 266 | 57 | 32 | 89 | 36 | 5 | 41 | 26 | 3 | 29 | |
አጠቃላይ የውድድሩ ተሳታፊዎች | ወ | ሴ | ድ | ||||||||||||
441 | 217 | 658 |
በ2014 ዓ.ም የ39ኛው የፔፕሲ አዲስ አበባ የጃንሜዳ አገር አቋራጭ ውድድር የተወዳዳሪዎች የቡድን ውጤት
ደረጃ | ዲቪዚዮን | የክለቡ ስም | ነጥብ |
6ኪ.ሜትር ወጣት ሴት ነጥብ | |||
1ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 34 |
2ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኢኮስኮ | 44 |
3ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኮልፌ ቀራኒዮ | 55 |
10 ኪ.ሜትር አዋቂ ሴት ነጥብ | |||
1ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | መከላከያ | 44 |
2ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 44 |
3ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ፌደራል ማረሚያ | 45 |
8 ኪ.ሜትር ወጣት ወንድ ነጥብ | |||
1ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ | 20 |
2ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 57 |
3ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኮልፌ ቀራኒዮ | 69 |
10 ኪ.ሜትር አዋቂ ወንድ ነጥብ | |||
1ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | መከላከያ | 23 |
2ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ | 49 |
3ኛ | 1ኛ ዲቪዚዮን | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 51 |
ደረጃ | ዲቪዚዮን | የክለቡ ስም | ነጥብ |
6ኪ.ሜትር ወጣት ሴት ነጥብ | |||
1ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲስ አበባ ፖሊስ | 72 |
2ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ | 89 |
3ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲሱ ገበያና አካባቢው | 158 |
10 ኪ.ሜትር አዋቂ ሴት ነጥብ | |||
1ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | ኤልሚ ኦሊንዶ | 107 |
2ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲስ አበባ ፖሊስ | 107 |
- | - | - | - |
8 ኪ.ሜትር ወጣት ወንድ ነጥብ | |||
1ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲስ አበባ ፖሊስ | 97 |
2ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲስ አበባ ዩዮኒቨርስቲ | 140 |
3ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አራዳ ክፍለ ከተማ | 197 |
10 ኪ.ሜትር አዋቂ ወንድ ነጥብ | |||
1ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲስ አበባ ፖሊስ | 94 |
2ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | ኤልሚ ኦሊንዶ | 106 |
3ኛ | 2ኛ ዲቪዚዮን | አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ | 181 |
በ2014 ዓ.ም በ39ኛውየፔኘሲ አዲስ አበባ የክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሪከርድ ያሻሻሉ አትሌቶች መረጃ
ተቁ | የውድድር ዓይነት | ጾታ | በቀድሞ የነበረው ሪከርድ | ሪከርዱን ይዞ የነበረው አትሌት ስም | ሪከርዱ ይዞ የነበረው አትሌት ክለብ ስም | አዲሱ ሪከርድ ያሻሻለው አትሌት ስም | ሪከርዱ የተሻሻለበት ክለብ ስም | የተሻሻለው ሪከርድ |
---|---|---|---|---|---|---|---|---|
1 | 10000 ሜትር ርምጃ | ወንድ | 41:42.05 | ዮሃንስ አልጋው | ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ | ዮሃንስ አልጋው | ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ | 41:25.91 |
2 | አሎሎውርወራ | ወንድ | 14.98 | ዘገየ ሞጋ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ዘገየ ሞጋ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 15.52 |
3 | ከፍታ ዝላይ | ሴት | 1.79 | አርያትዲቦ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | አርያትዲቦ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 1.80 |
4 | ጦር ውርወራ | ሴት | 46.41 | ብዙነሽታደሰ | መከላከያ | የሺወርቅ አንማው | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 48.67 |
5 | 100 ሜትር መሰናክል | ሴት | 14”64 | ቆንጅት ተሾመ | ፌደራል ማረሚያ | ምህረት አሻሞ | መከላከያ | 14”34 |
6 | 110 ሜትር መሰናክል | ወንድ | 14”20 | በሀይሉ አለምሸት | መከላከያ | ደረሰ ተስፋዬ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 14”18 |
7 | መዶሻ ውርወራ | ወንድ | 48.71 | አብርሃም ቶንጮ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ምንተስኖት አበበ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 50.78 |
8 | 100 ሜትር | ሴት | 11.85 | ትዕግስት ታማኙ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | ያብስራ ጃርሶ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 11.50 |
9 | ዲስከስ ውርወራ | ሴት | 43.07 | መርሐዊት ፀሐዬ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | መርሐዊት ፀሐዬ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 44.44 |
10 | ዲስከስ ውርወራ | ወንድ | 44.70 | ጌታቸው ተመስገን | መከላከያ | ገበየሁ ገ/የሱስ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 49.27 |
በ2014 ዓ.ም በ39ኛውየፔኘሲ አዲስ አበባ የክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዮና 3 የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘት ኮከብ አትሌቶች መረጃ
ተ.ቁ | የአትሌቱ /ዋ/ ስም | ፆታ | የክለቡ/ቧ ስም | ኮከብ የሆኑባቸው ውድድሮች | የወርቅ ብዛት | ዲቪዚዮን |
1 | ሱልጣን ካሴ | ወ | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ | በዲስከስ ፤ በመዶሻ እና በአሎሎ ውርወራ | 3 ወርቅ | 2ኛ |
2 | መስፍን አንዳርጌ | ወ | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ | በ200 ሜ ፤ 400 ሜ እና 4x400 ሜትር | 3 ወርቅ | 2ኛ |
3 | ደረሰ ተስፋዬ | ወ | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ | በ110 ሜ እና 400 ሜ መሰናክል እና 4x400 ሜትር | 3 ወርቅ | 1ኛ |
4 | ትጓደድ ተሰማ | ሴ | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ | በአሎሎ ፤ በዲስከስ እና በጦር ውርወራ | 3 ወርቅ | 2ኛ |
5 | ስመኝ ተመስገን | ሴ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | በ100 ሜ ፤ 200 ሜ እና 4x100 ሜትር | 3 ወርቅ | 2ኛ |